Monday, March 10, 2014

Unilever Plans Ethiopia Manufacturing Plant as Growth Surges

Unilever (UNA), the world’s second-biggest consumer-products maker, plans to open a manufacturing plant in Ethiopia during the next year in a bid to emulate its expansion into Vietnam, a company official said.

The London- and Rotterdam-based company is renting premises for a plant in the Chinese-built Eastern Industry Zone in Dukem, 31 kilometers (19 miles) southeast of the capital, Addis Ababa, Dougie Brew, head of corporate affairs in Africa, said in a phone interview on March 4. Unilever, which already imports Knorr stock cubes and Omo detergent into Ethiopia, may initially make fabric-cleaning soaps before moving into food, he said from London.

“The plans are ambitious for Ethiopia because we see it as a growing market,” Brew said. “We’ve taken a long-term investment decision in Ethiopia because of the demography, broad-based growth and opportunity to create a genuinely inclusive and sustainable business model from scratch.”

የ40/60 ቤቶች ዲዛይን ተለወጠ



መንግሥት የዜጐችን የመኖሪያ ቤት እጥረት ለመቅረፍ ከጀመራቸው ፕሮግራሞች አንዱ የሆነው የ40/60 ቤቶች ፕሮግራም የቤት ዲዛይን ተለወጠ፡፡

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የ40/60 ቤቶች ፕሮግራም ምዝገባ ካካሄደ በኋላ የቤቶች ዲዛይን እንዲከለስ ተወስኖ ነበር፡፡ ለ40/60 ቤቶች የተሠሩት አዳዲሶቹ ዲዛይኖች ከፍታቸው ከ18 እስከ 24 ፎቅ ይደርሳል፡፡ የቀድሞው ዲዛይን ባለ 12 ፎቅ ሲሆን ግንባታቸው በተጀመሩ ቦታዎች ይኼው ዲዛይን ይቀጥላል ተብሏል፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ባወጣው መግለጫ፣ አዳዲሶቹ ዲዛይኖች በየደረጃው ለአስተያየት ይቀርባሉ፡፡ ይህ የቅድመ ዝግጅት ሥራ እንደተጠናቀቀ አዳዲሶቹ ዲዛይኖች ተግባራዊ እንደሚደረጉ ታውቋል፡፡

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለ40/60 ቤቶች ፕሮግራም ባካሄደው ምዝገባ 164 ሺሕ ነዋሪዎች ተመዝግበዋል፡፡ ከዚህ ውስጥ ሰባት ሺሕ ተመዝጋቢዎች ባለአንድ መኝታ፣ 72 ሺሕ ተመዝጋቢዎች ባለሁለት መኝታ፣ 85 ሺሕ ተመዝጋቢዎች ባለሦስት መኝታ መኖሪያ ቤት ለማግኘት ተመዝግበዋል፡፡

መንግሥት ለቀድሞው ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ መኖርያ ቤት ሊገነባ ነው


መንግሥት ለተሰናባቹ ፕሬዚዳንት አቶ ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ መኖርያ ቤት እንዲገነባላቸው ውሳኔ አሳለፈ፡፡ የቀድሞውን ፕሬዚዳንት መኖርያ ቤት የመገንባቱን ኃላፊነት የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ ተረክቧል፡፡

የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ የቀድሞውን ፕሬዚዳንት መኖርያ ቤት በንፋሰ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በተለምዶ ሦስት ቁጥር ማዞሪያ አካባቢ ለመገንባት መዘጋጀቱን ምንጮች ገልጸዋል፡፡

ኤጀንሲው የራሱ ይዞታ የሆነ ቪላ ቤት አፍርሶ ለአቶ ግርማ እንደሚመች አድርጎ ለመገንባት ዲዛይኑን ለማሠራት ዝግጅት እያደረገ መሆኑ ታውቋል፡፡ የመኖርያ ቤቱን ግንባታም ለግል ሥራ ተቋራጭ እንደሚሰጥ ታውቋል፡፡

በአምስት ሺሕ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያርፋል ተብሎ የሚጠበቀው የአቶ ግርማ የወደፊት መኖርያ ቤት፣ ሁሉንም ዓይነት አገልግሎቶች መስጫ እንዲኖረው ተደርጎ ይገነባል ሲሉ ምንጮች ገልጸዋል፡፡

Friday, March 7, 2014

‹‹በገጠመኝ ችግር ምክንያት አዕምሮዬ በቀላሉ ያገግማል ብዬ አላስብም›› ወ/ሮ ዘነቡ ታደሰ፣ የሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስትር


ባለፈው ሳምንት በትዊተር ገጻቸው የኡጋንዳ መንግሥት በቅርቡ በፀረ ግብረ ሰዶማዊነት ላይ ያወጣውን ጠንካራ ሕግ የሚፃረር መልዕክት የሰፈረባቸው የሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስትር ወ/ሮ ዘነቡ ታደሰ፣ ሰሞኑን ከዋልታ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ በጣም መጐዳታቸውን አስታወቁ፡፡ በቀላሉ አዕምሮአቸው እንደማያገግም ተናግረዋል፡፡

ሚኒስትሯ በትዊተር ገጻቸው ላይ የሠፈረው መልዕክት ከመጡበት ማኅበረሰብና ከዕምነታቸው አንፃር እሳቸውን ፈጽሞ የማይገልጽ መሆኑን አስታውቀው፣ የተፈጸመው ድርጊት ሰብዕናቸውን መንካቱን ገልጸዋል፡፡ ‹‹ከኑሮዬ፣ ከባህሌ፣ ከአስተዳደጌና ከሥራዬ አንፃር የሰፈረው መልዕክት አይገልጸኝም፤›› ብለዋል፡፡

ተጠለፈ በተባለው የትዊተር ገጽ ላይ የሠፈረው መልዕክት ፈጽሞ የእሳቸውንና የመንግሥትን አቋም እንደማይወክል አስረድተው፣ ‹‹ዘነብ በግል ብቻዋን አትታይም፡፡ እንደ መንግሥት ነው የምትታየው፡፡ አገርን ወክዬ ነው ያለሁት፡፡ የሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶችን ጉዳይ ነው ይዤ ያለሁት፡፡ ሕገ መንግሥቱ ላይ በግልጽ ተቀምጧል፡፡ የወንጀለኞች መቅጫ ሕግ ላይ በግልጽ ተቀምጧል፡፡ ስለዚህ እንደ መንግሥትም ሆነ በግል አቋማችን አይደለም፡፡ በመሆኑም ሰብዕናንና ሞራልን የሚፈታተን ነው፡፡ ሰብዕናዬ በእጅጉ ተነክቷል፡፡ በተፈጠረው ነገር ከልብ ነው ያዘንኩት፤›› ሲሉ አስረድተዋል፡፡

ወ/ሮ ዘነቡ ግብረ ሰዶማዊነትን በተመለከተ ግልጽ አቋም እንዳላቸው ሲያብራሩ፣ እ.ኤ.አ. በ2013 በ57ኛው ‹‹ኮሚሽን ስታተስ ኦፍ ውሜን›› የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ስብሰባ ላይ ተገኝተው የአፍሪካንና የአገራቸውን አቋም በግልጽ ማንፀባረቃቸውን አውስተዋል፡፡ አሁንም በዚህ ጉዳይ ላይ የፀና አቋም እንዳላቸው ገልጸው፣ ተጠለፈ በተባለው የትዊተር ገጻቸው ላይ የሠፈረው በጭራሽ የእሳቸውን አቋም የማያንፀባርቅ፣ ይልቁንም በእሳቸውና በቤተሰቦቻቸው ላይ ከፍተኛ ማኅበራዊ ጫና ያሳደረ አሳዛኝ ድርጊት መሆኑን አስታውቀዋል፡፡

በወሰን ግጭት ምክንያት የሦስት ሕፃናት ወላጆች በጥይት ተደብድበው ሞቱ



-ተጠርጣሪው ገዳይ በቁጥጥር ሥር ውሏል

በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በተለምዶ አቦ ማዞሪያ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ከሦስት ዓመታት በፊት በተነሳ የመኖሪያ አዋሳኝ ድንበር ክርክር ምክንያት የሦስት ሕፃናት እናትና አባት፣ የመከላከያ ሠራዊት አባል ነበር በተባለ ተጠርጣሪ  የካቲት 24 ቀን 2006 ዓ.ም. ከቀትር በኋላ በጥይት ተደብድበው ተገደሉ፡፡

የከባድ ተሽከርካሪ ሾፌር መሆናቸው የተገለጸው አቶ ዳንኤል ነጋሽና የቤት እመቤት ናቸው የተባሉት ወ/ሮ ምስለ ማሞ የመቶ እልቅና ማዕረግ በነበረውና እስከ 1999 ዓ.ም. ድረስ የመከላከያ ሠራዊት አባል እንደነበረ በተገለጸው ግለሰብ በጥይት ተደብድበው ሊገደሉ የቻሉት፣ በግልና በቀበሌ ይዞታነት ለሁለት በተከፈለ ከመኖሪያ ግቢ ጋር በተያያዘ ተፈጥሮ በከረመ የወሰን ውዝግብ ምክንያት መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡

ተጠርጣሪ ገዳይ ከሟቾች አጥር ጋር የተያያዘ የቀበሌ ቤት ተከራይቶ ሲኖር፣ መውጫና መግቢያው በሟቾች ግቢ ውስጥ እንዲሆን ለክፍለ ከተማው ወረዳ ሦስት በማመልከቱ ይፈቀድለታል፡፡

Troubled Waters-Egypt and Ethiopia are at loggerheads over a plan to dam the Nile River.


Egypt's musical-chairs government faces enough challenges. So why is a construction project almost 1,800 miles from Cairo provoking fears over Egypt's national survival?
Egypt and Ethiopia are butting heads over the Great Ethiopian Renaissance Dam, a $4 billion hydroelectric project that Ethiopia is building on the headwaters of the Blue Nile, near the border between Ethiopia and Sudan.
Cairo worries that the megaproject, which began construction in 2011 and is scheduled to be finished by 2017, could choke the downstream flow of the Nile River right at a time when it expects its needs for fresh water to increase. Brandishing a pair of colonial-era treaties, Egypt argues that the Nile's waters largely belong to it and that it has veto power over dams and other upstream projects.
Ethiopia, for its part, sees a chance to finally take advantage of the world's longest river, and says that the 6,000 megawatts of electricity the dam will produce will be a key spur to maintaining Africa's highest economic growth rate and for growth in energy-starved neighbors. The hydroelectric plant will provide triple the amount of electricity generating capacity in all of Ethiopia today.
But the spat threatens to poison relations between two of Africa's biggest countries.
"The construction of [the dam] could propel a new era of regional cooperation, but past history suggests it will more likely result in continued sniping between Egypt and Ethiopia," David Shinn, a former U.S. ambassador to Ethiopia, told Foreign Policy.
The dispute has heated up again, after a fresh effort to iron out the differences at the negotiating table collapsed. Egypt has sought to get the United Nations to intervene, and reportedly asked Ethiopia to halt construction on the dam until the two sides can work out an agreement, which Ethiopian officials rebuffed.
"The upper riparian states have the right to use the Nile for their development as far as it doesn't cause any significant harm on the lower riparian countries, and that is why Ethiopia is building the Grand Ethiopian Renaissance Dam," Ethiopian Foreign Ministry spokesperson Dina Mufti told reporters in late February.
A former Egyptian irrigation minister said March 5th that Egypt is doing too little to forestall the dam, and highlighted the risks to the country's water supply. Italy's ambassador to Egypt has reportedly offered Italian help in mediating the showdown; an Italian firm is constructing the dam.
The dam has been a glimmer in Ethiopia's eye since U.S. scientists surveyed the site in the 1950s. A lack of cash and Egypt's strength forestalled any development -- but that appears to have changed in the wake of the Arab Spring and Egypt's three years of domestic political upheaval.

Egypt seeks Saudi help on Ethiopia water dispute


CAIRO — Egypt is considering preparing a formal request for Gulf mediation under the leadership of Saudi Arabia, in order to back Cairo’s stance vis-à-vis the ongoing conflict with Ethiopia about the Renaissance Dam. The mediation request comes as part of a basket of escalatory measures adopted by Egypt in January, following the breakdown of technical negotiations among the Egyptian, Sudanese and Ethiopian water resources ministers.
Speaking to Al-Monitor, an Egyptian government official said, “A detailed report is currently being prepared to examine and explain Egyptian concerns relating to the building of the dam, in the absence of a clear agreement with Ethiopia about it. The final draft of the report, which explains the concerns over the repercussions the construction of the dam will have on Egypt and Sudan, will be sent to the International Panel of Experts.”

The official, who has close ties to Egyptian decision-making circles, added, “Egypt will ask Ethiopia, through the mediation, to sign a binding agreement with Egypt stating the dam’s operational specifications, its stored water capacity, and the amount of water that will be regularly released in a manner that does not negatively affect Egypt’s share of that water.”